3ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ

የኢትዮጵያ አርታኢያን ማህበር 3ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን 2/3ኛ አባላቱ ከክልሎች የመጡ አባላትም ጭምር በተገኙበት ዛሬ ነሀሴ 7 2014 ዓ.ም በሳፋየር አዲስ ሆቴል አዲስ አበባ አካሂዷል። በጉባኤውም የ2014 የፕሮጀክት እንዲሁም የፋይናንስ አፈፃፀሙን ገምግሞ አፀድቋል። የመተዳደሪያ ደንቡንም ለአሰራር በሚያመች መልኩ አሻሽሏል። የነበሩ ድክመቶችን አስተካክሎ ጠንካራ ስራዎቹንም አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠቅላላ ጉባኤው ወስኗል።

read more

ለአርታዒያን እና ለከፍተኛ ዘጋቢዎች ስልጠና

Editors Guild of Ethiopia in collaboration with IMS-Fojo and Amen Ethiopia is giving a two-day training for editors and senior reporters at Sapphire Addis Hotel, Addis Ababa. The training themed Analyzing Media Discourse and the Challenges of Reporting Peace Dialogue and Reconciliation. The trainees are drawn from media companies operating in Amhara, Oromia, Somali, Tigray, Harari, A.A, Southern region and D. Dawa.

read more